በጃማ ወረዳ የተረጅነት ቅነሳ/ በምግብ ራስን የመቻል ተግባር ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው።

በብልፅግና ፓርቲ ኢንሸቲቭ ትኩረት በመስጠት እየተሰራ የሚገኘው የተረጅነት ቅነሳ/ በምግብ ራስን የመቻል ተግባር በጃማ ወረዳ ተጠናክሮ ቀጥሏል።

የጃማ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ኃይሉ አሰፋ የተረጅነት ቅነሳ/ በምግብ ራስን የመቻል ተግባርን ስኬታማ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።

በዛሬው ዕለትም በ017 ቀበሌ 1 ሄ/ር መሬት በዘር የተሸፈነ ሲሆን እንደ ወረዳ እስካሁን 16.5 ሄ/ር በዘር መሸፈን መቻሉን ገልጸዋል።

በቀጣይም ተግባሩ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ኃላፊው አመላክተዋል።

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top