WELCOME TO ANRS DISASTER RISK MANAGEMENT COMMISSION

የኮሚሽነሩ መልዕክት

ዲ/ን ተስፋዉ ባታብል

የኮሚሽኑ ኮሚሽነር

  “ከተረጅነት አስተሳሰብ ለመላቀቅ በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ” 
በክልሉ ውስጥ የሚከሰቱ የምግብ ዋስትና እጦት ችግሮችንና መሠረታዊ መንስኤዎችን በማጥናት፣ ህብረተሰቡን በልዩ ልዩ የልማት ኘሮጀክቶችና ኘሮግራሞች በማሳተፍና የተለያዩ የልማት አጋሮችን በማስተባበር አደጋን መከላከል፣ የምግብ ዋስትናን በዘላቂነት ማረጋገጥና ድህነትን መቀነስ፡፡
የአማራ ክልል ህዝብ አደጋን የመከላከልና የመቋቋም አቅሙ ጎልብቶ፣ የምግብ ዋስትናው ተረጋግጦ የዳበረ ልማት ተጠቃሚ ሆኖ ማየት፡፡
ተልዕኮዎቻችንን እና ራዕያችንን ለማሳካት በቁርጠኝነት እንሰራለን፤ • የአደጋ ተጋላጭነትን በመቀነስ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ተግተን እንሰራለን፤ • ለአደጋ ተጋላጮች ፈጣን ምላሽ ለመስጠት በታማኝነት እንሰራለን፤ • ቀጣይ ዕድገትን ለማረጋገጥ የማያቋርጥ ለውጥን ባህላችን እናደርጋለን፤ • የውጤታችን መለኪያ የተገልጋዮች እርካታ ይሆናል፤ • የስራ ፍቅር፣ ከበሬታና መልካም ስነ-ምግባርን እናጐለብታለን፤ • ሴቶች፣ወጣቶችና ልዩ ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች ቅድሚያ ሰጥተን እንሰራለን፤ • ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለበት አሰራርን እንከተላለን፤ • የህዝብ ተሳትፎና ተጠቃሚነትን እናረጋግጣለን፡፡

ዜናዎች

Preparing for Disasters

Desert Locust

Flood

Fire hazard

Storm

Seismic Volcano

Epidemic

Earth Quake

Land Slide

Directions & Contact us

contact form
Please write your full name
Please Fill Your email
Scroll to Top