የጎርፍ አደጋ ለክልሉ ሥጋት እንዳይኾን እየተሠራ ነው፡፡
በአማራ ክልል ጎርፍ የማኅበረሰቡ ስጋት እንዳይኾን በቅንጅት እየተሠራ መኾኑን የክልሉ አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ በደቡብ ጎንደር ዞን […]
በአማራ ክልል ጎርፍ የማኅበረሰቡ ስጋት እንዳይኾን በቅንጅት እየተሠራ መኾኑን የክልሉ አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ በደቡብ ጎንደር ዞን […]
የገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም የመንግስትን የልማት አቅጣጫዎችን ተከትሎ እየተተገበረ በመሆኑ ቀጣይነቱ አስተማማኝ ነው ====================================================================== የገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም በኢትዮጵያ ከ1997
በአዊ ብሔ/አስተዳደር በአንከሻ ጓጉሣ ወረዳ በገወና ቀበሌ በገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም ካፒታል በጀት የሚገነባው የፃርካ የመሰኖ የካናል ማራዘም ሥራ በተቀመጠለት
ከተረጅነት ወደ ምርታማነት ለመሸጋገርና ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለመሸፈን በዘር ተሸፈኖ የለማ ስንዴ። =============================================== በሰሜን ሸዋ ዞን ሞጃና ወደራ ወረዳ
የቅድመ ጎርፍ መከላከል ስራዎች =====================+ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ የአፈር ክብካብ ጅምር ስራ ለተጨማሪ መረጃዎች እነዚህን ሊንኮች ይጠቀሙ
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም ያበረከታቸው አስተዋጽዎ ላይ የሚመክር መድረክ እየተካሄደ ነው። የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን የልማታዊ
በአይና ቡግና ወረዳ በምግብ እጥረት ለተቸገሩ ወገኖች 4 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ግምት ያለው ቅድስት ምድርህን አድን ማህበር የምግብ ድጋፍ አደረገ።
አደም ፋራህ “የምግብ ሉዓላዊነትን በማረጋገጥ ጸጋዎችን ተጠቅሞ ምርት እና ምርታማነትን መጨመር ይገባል” አደም ፋራህ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዲሞክራሲ ሥርዓት
በቡግና ወረዳ ችግር ለደረሰባቸው ወገኖች የሰበዓዊ ድጋፍ እየገባ ነው፡፡ የአማራ ክልል አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ዓለም አቀፍ የአደጋ